የስልጤ በክልል መደራጀት ለምን አስፈለገ
1 ከአገልግሎት ተደራሽነት ይልቅ የበጀት ክፍፍልን መሠረት ያደረገ አስተዳደራዊ መዋቅር መኖር፣
2 በክልሉ የአስተዳደር መዋቅር ፍትሐዊነት የጎደለው የፖለቲካ ውክልና፣
3 የጋራ የሆኑ ኢኮኖሚያዊ ትስስርና ፖለቲካዊ አጀንዳ ያለው ማኅበረሰብ መፍጠር የሚያስችል የመሠረተ ልማት ትስስር አለመኖር፣
4 ዞኖች የክልል መቀመጫ ተደርጎ በሚመረጥበት ከተማ ላይ ከሚኖራቸው የሀብት ፈሰስ ጋር በተያያዘ የባለቤትነት ሕጋዊ ማዕቀፍ አለመኖር፣
5 የፖለቲካ ምኅዳሩ አሳታፊነት የጎደለውና አግላይ የፉክክር ፖለቲካ መሠረት መያዙ፡
1 ከአገልግሎት ተደራሽነት ይልቅ የበጀት ክፍፍልን መሠረት ያደረገ አስተዳደራዊ መዋቅር መኖር፣
2 በክልሉ የአስተዳደር መዋቅር ፍትሐዊነት የጎደለው የፖለቲካ ውክልና፣
3 የጋራ የሆኑ ኢኮኖሚያዊ ትስስርና ፖለቲካዊ አጀንዳ ያለው ማኅበረሰብ መፍጠር የሚያስችል የመሠረተ ልማት ትስስር አለመኖር፣
4 ዞኖች የክልል መቀመጫ ተደርጎ በሚመረጥበት ከተማ ላይ ከሚኖራቸው የሀብት ፈሰስ ጋር በተያያዘ የባለቤትነት ሕጋዊ ማዕቀፍ አለመኖር፣
5 የፖለቲካ ምኅዳሩ አሳታፊነት የጎደለውና አግላይ የፉክክር ፖለቲካ መሠረት መያዙ፡

No comments:
Post a Comment