Wednesday, January 8, 2020

የስልጤ በክልል መደራጀት አስፈለጊነት

የስልጤ በክልል መደራጀት ለምን አስፈለገ

1 ከአገልግሎት ተደራሽነት ይልቅ የበጀት ክፍፍልን መሠረት ያደረገ አስተዳደራዊ መዋቅር መኖር፣

2 በክልሉ የአስተዳደር መዋቅር ፍትሐዊነት የጎደለው የፖለቲካ ውክልና፣

3 የጋራ የሆኑ ኢኮኖሚያዊ ትስስርና ፖለቲካዊ አጀንዳ ያለው ማኅበረሰብ መፍጠር የሚያስችል የመሠረተ ልማት ትስስር አለመኖር፣

4 ዞኖች የክልል መቀመጫ ተደርጎ በሚመረጥበት ከተማ ላይ ከሚኖራቸው የሀብት ፈሰስ ጋር በተያያዘ የባለቤትነት ሕጋዊ ማዕቀፍ አለመኖር፣

5 የፖለቲካ ምኅዳሩ አሳታፊነት የጎደለውና አግላይ የፉክክር ፖለቲካ መሠረት መያዙ፡

No comments:

Post a Comment